ታኅሣሥ 22፣ 2018 እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ ዓለም አቀፍ ውዝግብ ፈጠረ፤ አሜሪካ በእስራኤል ጎን ቆመች እስራኤል ሶማሊላንድን እንደ ሉዓላዊ ሀገር እውቅና መስጠቷ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ውዝግብ የቀሰቀሰ ሲሆን፣ የአሜሪካ ድጋፍ የእስራኤልን አቋም አጠናክሮታል። ይህ ሁኔታ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲካሄድ ምክንያት ሆኗል...