ኅዳር 25፣ 2018 የጀነራል ታደሰ ወረደ ቢሮ በአርሚ 31 ታጣቂዎች ተከበበ በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀሌ፣ የክልሉን የጸጥታ ኃላፊ ጀነራል ታደሰ ወረደ ቢሮ በአርሚ 31 ታጣቂዎች መከበቡ ተሰምቷል። ይህ ውጥረት የተፈጠረው በትናንትናው ዕለት አንዳፍታ ሚዲያ ጀነራሉ ጫና ውስጥ መግባታቸውን ከዘገበ በኋላ መሆኑ ታውቋል።