ጥር 14፣ 2018 የኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በታላላቅ ዝግጅቶች ሊያከብር ነው። የኢትዮጵያ አየር ኃይል "የኢትዮጵያ አየር ኃይል የነፃነትና የአንድነት ምልክት" በሚል መሪ ቃል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ከነገ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በሚቆዩ ደማቅ ዝግጅቶች እንደሚያከብር አስታወቀ።